A Girl story who Scored 3rd Rank after She Escaped from Early Marriage !
   1701954737088

   ፀደይ ባንክ በአማራ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

   IMG 20231203 183924 570

አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፀደይ ባንክ በአማራ  ክልል በዋግኽምራ እና በሰሜን ጎንደር ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች  የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጎል። የባንኩ ዋና ፕሬዚዳንት መኮንን የለውምወሰን ድጋፉ በአመልድ ኢትዮጵያ በኩል ለተጎጂዎች አንዲደርስ አስረክበዋል።

የአመልድ ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር  ዓለማየሁ ዋሴ (ዶ.ር) ከ450 ሺህ በላይ አስቸኳይ የዕለት ምግብ የሚፈልጉ ወገኖች ስለመኖራቸው ጠቁመዋል። በፀደይ ባንክ በኩል የቀረበው ድጋፉም አስፈላጊ በመሆኑ ባንኩን አመስግነዋል።

ዶክተር ዓለማየሁ ሌሎች ባንኮች፣ ድርጅቶች፣ ተቋማት እና ባለሃብቶችም ድጋፍ በማድረግ ችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን መታደግ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።

ምንጭ:- አሚኮ

ORDA Ethiopia’s Strengthening PSNP Institutions and Resilience II (SPIR II)/ Resilience Food Security Activity (RFSA) project second year work evaluation and third year plan familiarization workshop was held.
  1700836301046

“No More Circumcision Hereafter,” W/ro Eniyat Chane
   1701106052003

ORDA Ethiopia’s Empowering Women through Promoting Maternal and Neonatal Health Project Familirization workshop has been held
   1700749882049
   

Copyright © 2024 ORDA Ethiopia.
All Rights Reserved.